Our Mission

We are a non-profit religious organization. Our mission is to facilitate the spiritual growth of individuals and deepen their experience of God, while also bridging the gospel to all Ethiopian Orthodox Tewahedo Christian (EOTC) faith through spiritually-enriching service.

About Us

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለዘመናት የቆየውን ትውፊትና እሴት ለማስከበር፤

ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ባህሎች፣ ቋንቋዎች እና ትውፊት የማህበረሰባችን ግንዛቤ ማሳደግ፣

እና ከሃይማኖታዊ ተግባሮቻችን ጋር የሚጣጣሙ ሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶችን ለመስጠት።

OUR STAFF

Aba Awoke
መልአከ ሣህል አወቀ ተሰማ

የቤተክርስቲያኑ አስተዳዳሪ

ቀሲስ ግርማ  ወልደ ኪዳን
ቀሲስ ግርማ ወልደ ኪዳን

የቤተክርስቲያኑ ዋና ጸሐፊ

አቶ ታምሩ ወልደ ሚካኤል
አቶ ታምሩ ወልደ ሚካኤል

የአብነት ትምህርት ሐላፊ

ወ/ሮ እስከዳር ጥላሁን
ወ/ሮ እስከዳር ጥላሁን

ሒሳብ ክፍል ሐላፊ

የቦርድ አባላት | Board Members

  • 1. መልአከ ሣህል አወቀ: የሰበካ ጉባኤው ሰብሳቢ እና የቤተ ክርስቲያኑ አስተዳዳሪ
  • 2. ቀሲስ ግርማ ወልደ ኪዳን: የደብሩ ዋና ጸሐፊ
  • 3. ቀሲስ አስተዋይ ኪዳኔ: የህንጻ ጥገና ክፍል  ሃላፊ
  • 4. ዲ/ን ወገን: የካህናት አገልግሎት
  • 5. አቶ ታምሩ ወልደ ሚካኤል: የአብነት ትምህርት ሐላፊ
  • 6. አቶ ዮናስ በየነ: ም/ሰብሰቢ እና ልማት ክፍል
  • 7. አቶ ብርሃኔ ወርቁ: ገንዘብ ክፍል እና የህዝብ ግንኙነት
  • 8. ወ/ሮ እስከዳር ጥላሁን : ሒሳብ ክፍል
  • 9. አቶ ቢረሳው : ቁጥጥር